Monday, December 30, 2013

Teddy Afro’s Statement on Magazine Controversy

Teddy Afro’s Statement on Magazine Controversy

December 29, 2013
A few weeks ago I gave an interview to Enqu magazine in relation to the memorial marking the 100th year since the death of Menelik II.Teddy Afro awarded a commendation from San Jose City.
I know that this interview was presented to the public under the title “Ametatun yaye akahedun yawkal.” However, under circumstances unbeknownst to me and due to the error of the magazine, my photo was printed alongside a different quote which is not in line with my belief or journey.
As proof of this, one can refer to my message contained in the article titled “Ametatun yaye akahedun yawkal,” in the magazine article. The magazine has issued a correction and apologized to us for its error.
As my journey is one of love, unity and closeness/togetherness, we will handle this issue with the same emotion/ principle/sentiment.
Love will triumph
Tewodros Kassahun

Wednesday, December 25, 2013


በአረና መጠናከር የሰጉት ህወሓቶች ‘ዕርቅ’ ፈፀሙ


  • digg
  • 231
     
    Share
አብረሃ ደስታ ከመቀሌ
ህወሓቶች ለሁለት ተከፍሎው የደብረፅዮን (የአዲስ አበባ) ና የአባይ ወልዱ (የትግራይ) ቡድን ተሰይመው ሲነታረኩ መቆየታቸው ይታወቃል። ከወራት በፊት ጀምሮ ደግሞ ሁለቱም ቡድኖች ‘ለማስታረቅ’ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ጠቅሼ ነበር።
ትንቅንቅ
ትንቅንቅ
አሁን አቶ ስብሃት ነጋ (ከቢተው በላይ ጋር በመሆን) ሁለቱም ባላንጣ ቡድኖች ‘ማስታረቅ’ ችለዋል። ዕርቁ የተፈፀመው በነ ደብረፅዮን ቡድን አሸናፊነት ነው። የነ አባይ ወልዱ ቡድን በመሸነፉ ምክንያት አቶ አባይ ወልዱ ከነ ስብሃት ነጋ ጋር እንዲስማማ ምክንያት ሁነዋል። የነ አባይ ቡድን የተዳከመበት ምክንያት ለሁለት በመከፈሉ ነው። አቶ አባይ ወልዱ ከአቶ ቴድሮስ ሐጎስ፣ ኢያሱ ተስፋይ፣ ተክለወይኒ አሰፋ፣ ኪሮስ ቢተው፣ በየነ መክሩ ወዘተ መግባባት ባለመቻሉ ከአዲስ አበባዎቹ ጋር ለመስማማት ተገደዋል።
tewedrosበስምምነቱ መሰረት ህወሓት በአዲስ አበባዎቹ ፕላን ይጓዛል። በ’መለስ ራእይ’ ስም ህዝብ መጀንጀን ይቀራል። በሙስና ሰበብ ባለስልጣናት ማሳሰርም ይቀራል። ከአሁኑ በኋል ከፍተኛ የህወሓት ባለስልጣናት በሙስና ሰበብ አይታሰሩም። በቀጣዩ የኢህአዴግ ጉባኤ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስተር ከህወሓት እንዲሆን ጥረት ይደረጋል (ዶር ቴድሮስ አድሐኖም)።
ይህ የህወሓቶች የ’ዕርቅ ሂደት’ ባብዛኛው የብአዴን አመራር አባላትና በተወሰኑ የኦህዴድ መሪዎች ቅሬታ አስነስተዋል። ህወሓቶች ለመታረቅ የተገደዱበት ምክንያት በተቃዋሚዎች ስልጣን እንዳይነጠቁ በመስጋት ነው። ዓረና ፓርቲ ለህወሓቶች ትልቅ ስጋት በመፍጠሩ ነው። የፀጥታ ሃይሉ መፈራረስም ሌላ ህወሓቶች ያስደነገጠ ጉዳይ ነው። በዕርቁ ሂደት ከፍተኛ ሚና የተጫወተው አቶ ስብሃት ነጋ ነው።
የዕርቅ ሂደቱ በኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ከፍተኛ አለመግባባት ሊፈጥር ይችላል። ኢህአዴግ በዉስጥ ለውስጥ የስልጣን ሹክቻ ምክንያት የሚዳከምበት አጋጣሚ መፈጠሩ አይቀርም። ዕርቁ ግዝያዊና ስትራተጂካዊ ብቻ ነው። የታረቁት መግባባት ስለ ፈጠሩ ሳይሆን የጋራ ጠላትን ለመከላከል ብቻ ነው።

የወያኔን ሰላዮችን ከውጭ አለም ማጽዳት




    ከእስከ ነጻነት

    ኢትዮጵያ የነጻነት ቀንዲል ነች፡እንደ ስበሃት ነጋ ላሉ ባንዳ ወያኔዎች ግን ጣሊያንን አሸንፈን ለመላው የጥቁር ህዝብ የነጻነት ጎህ ቀዳጅ መሆናችን ኩራት ሳይሆን እፍረት ስለሚመስላቸው አገሪቷ ከነሰንደቅ አላማዋ ጥፍታ ማየት የዘወትር ጥረታቸው ነው፡ ሌት ተቅን የሚተጉትም ለዚህ ስለሆነ የኢትዮጵያዊነት ሰሜት ያላቸውን ሁሉ ማሰር፤ መግደል፤ ማጥፋት ዋና ትግባራቸው ነው፡ ይህም ተግባራቸው ከበረሃ እስከ አዲስ አበባ ከዛም ጎረቢት አገሮች ድረስ ዘልቆ አሁን ደግሞ ወደ ምእራብ ሐገራትም መጣሁ እያለ ነው።

    ግን አገሪቷም ሆነ ባንዲራዋ ልትጠፋ አትችልም፡ ለጥቁር ህዝብ የነጻነት ጎህ የቀደደች መሆኗን ለማረጋገጥ በርካታ ሃገራት ከቅኝ ግዛት ነጻ ሲወጡ ባንዲራቸውን መሰረት ያደረጉት በኢትዮጵያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ባንዲራ ላይ ስለሆነ ባለም ዙሪያ ሲውለበለብ ይኖራል እንጂ ባንዳዎች እንደተመኙት ልትጠፋ አትችልም።

    ባለፈው አበበ ገላው ላይ የተቃጣው የግድያ ሴራ ከወያኔ አድሎአዊ አገዛዝ፤ ሸሽተን በመጣነው ሁሉ ላይ የተቃጣ ዛቻ ነው በሚል አጠር ያለች ጽሑፍ በእንግሊዘኛ ቋንቋ አቅርቤ ነበር። በዛሬው ጽሁፌ ማተኮር የምፈልገው ወያኔ (ለኔ ወያኔ ማለት ለአላማም ይሁን ለጥቅም የዚህን አገዛዝ እድሜ የሚያራዝም ሁሉ ነው) እንዴት ተሰደን ባለንበት አገር ለማስፈራራት ብርታቱን አገኘ? እንዴትስ የወያኔ አባላት ሰላዮች እና እበላ ባዮች በውጭው አለም በዙ? እንዴትስ መመንጠር እንችላለን የሚሉትን ዝርዝር ጉዳዮች በተመለከተ ይሆናል።

    ወደ ውጭ አገር መሰደጃ መንገዶች የታወቁ ናቸው፡ ከደርግ ጅምላ ፍጅት ሽሽት አገራቸውን ጥለው የተሰደዱ ብዙ ናቸው፡ በዘር የተደራጀው እና ዘር በማጥላላትና በማጥፋተ ላይ የተመሰረተው የወያኔ ቡድን ስርዓቱን በኢትዮጵያ ላይ ከጫነ ጀምሮ፡ ወያኔ በህዝቡ ላይ በሚያደርገው ጫና፤ ጭቆናና ግፍ አገራችንን ለቀን ተሰደናል፡ የተሳካልን ነጻው አለም ደርስናል ያልተሳካላቸው በበረሃ አሸዋ ተውጠው ቀርተዋል፡ ባህር ውጧቸዋል፡ ከቀይ ባህር እስከ ቬንዙዌላ የውሃ ጎርፍ ወስዷቸዋል፡ ከባህር እና ካሸዋ የተረፉት በየሀገራቱ እስር ቤቶች ተሰቃይተው ሞተዋል፡የውስጥ አካላቸው ተበልቶ ተወሰዷል፤ በእህቶቻችን ላይ የደረሰውንና እየደረሰ ያለውን ግፍ እና ስቃይ መናገር አይቻልም፡ የሰው ህሊና ሊያስበውና ሊሸከመው ከሚችለው በላይ ነው።

    እኛስ በዚህ መልኩ ተሰደድን የወያኔ ደጋፊዎች፤ እና ሰላዮችስ እንዴት መጡ?

    በስራ፤ በንግድ፤ ወይም በተለያየ መንገድ ከመጡት በተጨማሪ፡ እንደኛው ወያኔ ሊያኖረኝ አልቻለም፡ አሰረኝ፤ ገረፈኝ ብለው የፖለቲካ ጥገኝነት ጠይቀው ውጭ የሚኖሩ በጣም ብዙ ናቸው፡ በሌላም በኩል ኤርተራዊ ነኝ፡ ብለው በኤርትራውያን ስም፤ ሱማሌያዊ ነኝ ብለው በሱማሌ ስም ጥገኝነት ጠይቀው የተፈቀደላቸው እንዳሉም ይታወቃል፡ እንዳውም የኤርትራውያንን ስደተኞች ተቀብያለሁ እና ሶስተኛ አለም ተረከቡኝ ብሎ ሶስተኛ አገሮች ከተረከቧቸው አብዛኛዎቹ የወያኔ ደጋፊዎች እና የወያኔ ሰላይ ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን ስደተኞችን ተቀባይ አገሮች አይወቁት እንጂ የህን ጽሁፍ በማንበብ ላይ ያለኸው፤ ያለሽው፡ ጠንቅቀው ያውቁታል።

    ለምን የወያኔ ደጋፊዎች፤ ወደ ነጻው አገር መጡ አደለም ጥያቄው፡ ይኸ መንግስት በድሎናል፤ ጨቁኖናል መኖር አልቻንም ብለው የጥገኝነት ጥያቄ አቅርበው፤ ጥያቄያቸው ተቀባይነት ካገኘ በሗላ ከዚሁ ጨቆነን ካሉት መንግስት ጋር አብሮ መስራት፤ የወያኔ ደጋፊዎች፤ ኢምባሲ ጭምር በሚያዘጋጁት ስብሰባ ላይ፤ የድጋፍ ሰልፍ ላይ እንዴት ሊገኙ ቻሉ?

    ይህ ብቻ አደለም ከድጋፍ አልፈው የወያኔ አገዛዝ አስመርሯቸው የተሰደዱትን በኬንያ፤ በዩጋንዳ በሱዳን፤ በሶማሊያ፤ በጅቡቲ ሲገሉ እና ሲያሰገድሉ ኖረዋል፡ ያንን ተግበር አሜሪካ፤ ካናዳ እና አውሰትራሊያም ሊሞከሩ እንደሚችሉ፤ መገመት በቻ ሳይሆን አበበ ገላው ላይ የተጠነሰሰው ሴራና የአሜሪካው የፌዴራል ምርምራ ቢሮ (FBI) ማክሸፉ ያላቸውን ዕብሪት በግልጽ ያሳያል።

    ይህ ደግሞ በአበበ ገላው ብቻ የሚቆም አደለም ለሌሎቻችንም የሚተርፍ የወያኔ ድግስ ነው ስለዚህ እንዴት ማስቆም አለብን የሚለው ነው ቁም ነገሩ።

    ይህንን ለማሰቆም ወይም የወያኔ ሰላዮችን አጋልጦ ለፍርድ ለማቅረብ የፖለቲካ ድርጅቶች ወይም የሲቪክ ድርጅቶች አያስፈልጉም፡ እነሱ ወያኔን ከስሩ ለመንቀል ይንቀሳቀሱ፤ ለዚህ ተግባር ግን የሚያሰፈልገው፡ በወያኔ የዘረኛ አገዛዝ ተማረህ የተሰደድክ፡ ግፋዊ አሰተዳደሩን መቋቋም አቅቶሽ አገርሽን ጥለሽ የወጣሽ፡ በወያኔ የግፍ ቀንበር እህትህን ያጣህ፤ ወንድምሽ እህትሽ በስደት ላይ እያሉ ባህር የዋጠብሽ፡ አንተ ነህ፤ አንቺ ነሽ የምታስፈልጊው፤ የምታስፈልገው። በአንድ ከተማ ውስጥ አንድ ወይም ሁለት ቁርጠኛ ኢትዮጵያዊ ካለ በቂ ነው፡ በኢትዮጵያ የህግ የበላይነት መከበር ጽኑ አላማ ያለውና በጥቅም ያማይገዛ ህሊና ያላቸው አንድ ወይም ሁለት ባንድ ከተማ ካሉ በጣምበቂ ነው፡ የሚጠበቀው መደባደብ ወይም መሰዳደብ አደለም የሚያሰፈልገው ወያኔ በድሎኛል ብሎ የፖለቲካ ጥገኝነት የጠየቀ ሰው ከወያኔ ቡድን ጋር እየሰራ እና ኢትዮጵያውያንን እንዲሁም ጥገኝነት የሰጠውን አገር አየስለለ መሆኑን ሪፖረት ማረግ ብቻ ነው።

    ማንኛውም ሰው አንድ አገር የፖለቲካ ጥገኝነት ሲጠይቅ በስልጣን ላይ ያለው መንግስት በደለኝ ብሎ መኖር አልቻልኩም ካለና ጥያቄው ተቀባይነት ካገኘ በሗላ ያ መንግስት እስካልተቀየረ ድረስ ከዛ መንግሰት ጋር ምንም አይነት ግንኙነት ሊኖረው አይችልም፡ በምንም መልኩ ከዛ መንግስት ጋር ግንኙነቱን ከቀጠለ ከመንግስቱ ጋር ችግር የለበትም ማለት ነው ስለዚህ ወዳገሩ መመለስ አለበት፡ የኽ የኔ አስተያየት ሳይሆን የየሃገራቱ የስደተኛ ህጎች ናቸው።

    ስለሆነም ኢትዮጵያዊ ነኝ ብሎ የፖለቲካ ጥገኝነት ጠይቆ የተፈቀደለት፡ ወይም ኤርትራዊ፤ ሶማሊያዊ ነኝ ብሎ ጥገኝነት የተፈቅደለት (ወንድ ይሆን ሴት፤ አማራ ይሁን ኦሮሞ፤ ትገሬ ይሆን አደሬ፤ ማንም ይሁን ማ) የወያኔው ኢምባሲ በሚያዘጋጀው ፕሮገራም ላይ የሚሳተፍ፤ የወያኔ ባለስልጣናት በሚጠሩት ስብሰባ ላይ የሚገኝ፤ የወያኔ ደጋፊዎች ወይም ካደሬዎች በሚያዘጋጁት የወያኔ የድጋፍ ሰልፍ ላይ የሚገኘን፡ ከወያኔ ጋር የንግድ ስራ ጀምሮ ኢትዮጵያ የሚመላለስን ሁሉ ለሚመለከተው ክፍል ሪፖርት ማደረግ ያስፈልጋል።

    ባለፈው 21 አመት ኢትዮጵያ ውስጥ መንግስት አልተቀየረም ስለሆነም በነዚህ ጊዜያት የወያኔ መንግስት በድሎኛል፤ ሊያኖረኝ አለቻለም ብሎ የፖለቲካ ጥገኝነት የጠየቀ ሰው ሁሉ በምንም መልኩ ከወያኔ ጋር የሚሰራ፡ ወያኔ በሚያዘጋጀው ዝግጅት ላይ የሚገኝ ሁሉ ሪፖርት መደረግ አለበት።

    እዚህ ላይ አደራ የምለው እና ትልቅ ጥንቃቄ ማድረግ የሚገባው ሪፖርት የሚደረገው ነገር እውነት ብቻ እንዲሆን፤ በግል ቂም በቀል፤ ወይም በተወሰነ ዘር ላይ ያነጣጠረ እንዳይሆን አደራ እላለሁ፡፡ ወያኔን ያጠናከረው፡ የተወሰነ ዘር ወይም የወያኔው አባላት ብቻ ሳይሆን እበላ ባይ አጃቢ ጭምር መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል፡ ስለዚህ ሁሉም የወያኔን እድሜ እየለመነ የወያኔን ፍርፋሪ የሚለቃቅም ሁሉ ሪፖርት መደረግ አለበት።

    ወያኔን ለመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ሲወጣ ከወያኔ ጋር መደባደብ መነታረክ ሳይሆን ሰማቸውን ቢቻል አድራሻና ፎቶገራፋቸውን መዝግቦ መያዝ ነው ከዛ ለሚመለከተው ረፖርት ማድረግ።

    ሪፖርት ለማድረግ የግድ የግል ሰማችሁን መጠቀም አይኖርባችሁም፤ ሰሜ አይገለጽ ማለትም ትችላላችሁ፡ ከቤታችሁ ሪፖረት መላክ ካላመቻችሁ ወይም ካልፈለጋችሁ ከህዝብ መጻሕፍት ቤት ኮምፑተር ተጠቅማችሁ ሪፖርት ማድርግ ትችላላቸሁ፡ የህዝብ ቤተ መጻህፍት አባል ለመሆን ክፍያ አይጠይቅም ነጻ ነው፤ የሚጠይቀው መታወቂያ ወይም ባደራሻችሁ በስማችሁ የተላከ ደብዳቤ ብቻ በቂ ነው፡

    መልክታችሁ አጭር ነው፡

    “እገሌ የሚባል ሰው አዚህ አገር ሲገባ መንግስት ጨቆነኝ አላኖር አለኝ፤ ብሎ ነበር አሁን ግን ጨቆነኝ ከሚለው ከመንግስት ጋር በቀጥታ እየሰራ ስለሆነ ሰላይ ሊሆን ይችላል ወይም የጥገኝነት ጥያቄው የውነት አደለም ብዬ እጠራጠራለሁ ማጣራት ቢደረግ”

    ማጣራቱ የናንተ ጉዳይ ሳይሆን የደህንነት ሰራተኞች ጉዳይ ይሆናል፡ ከማንም ሳትማከሩ፤ አዩኝ አላዩኝ ብላችሁ ሳትፈሩ፤ ሚስጥሬ ይባክናል የሚል ስጋት ሳይኖራችሁ ትክክለኛውን መረጃ ለሚመለከተው ክፍል መስጠት የህሊና ነጻነት መጎናጸፍ እና የዜግነት ድርሻን መወጣት ነው፡

    ሪፖርት የምታደርጉባቸውም አድራሻዎች

    1. በዩናይትድ ሰቴትስ FBI (Federal Bureau of Investigation)https://tips.fbi.gov 2. በካናዳ Canadian Security Intelligence Service:http://www.csis-scrs.gc.ca/cmmn/cntcts-eng.asp 3. በአውስትራሊያ Australian security Intelligence Organization:http://www.asio.gov.au/Contact-Us.html እግዚአብሄር ኢትዮጵያን ይጠብቅ

    Sunday, December 22, 2013

    African immigrants use films and books to fight Italian racism



    Director Dagmawi Yimer from Ethiopia walks past a mural in downtown Rome November 13, 2013. REUTERS/Tony Gentile
    ROME (Reuters) - Seven years ago, Dagmawi Yimer was "between life and death" when Italian navy officers rescued him and 30 others from a skiff in heavy seas between Libya and the island of Lampedusa.
    Today, Yimer directs documentary films about immigrants like himself from the home in the northern city of Verona he shares with his Italian partner and their two-year-old daughter.
    He is part of the fast-growing immigrant population that is changing the face of Italy, just as it has transformed the populations of more northern European countries such as Britain, France or Germany.
    He is also one of many foreigners who are trying - through cultural initiatives such as films and books - to change the racist views of many Italians of the immigrants in their midst.
    Contrary to popular perceptions, immigrants are making their mark across the Italian economy, politics and society. African-born author Kossi Komla-Ebri, a 59-year-old medical doctor, has published six books, all in Italian.
    "Many immigrants think our emancipation is only economic and political, but we are convinced it's cultural and that we can have a more profound influence through culture," he said.
    It isn't easy. Italy's immigration wave is swelling just as the country is struggling to emerge from its deepest economic downturn in the post-war era.
    Nearly eight percent of the population here is foreign born, and in 50 years the number will triple to 23 percent, according to a projection by Catholic charity Caritas.
    To help pay the pensions of an ageing population and to ensure long-term growth, Italy needs to integrate its immigrant population into the workforce, economists say.
    But high unemployment, especially among non-student young people, has fuelled anti-immigrant sentiment among the Italian mostly-white population.
    Italy's one-million strong Afro-Italian community, a fifth all legal immigrants, got a high-profile representative earlier this year when African-born Cecile Kyenge became the country's first black minister.
    It did not take long before she was likened to an orangutan by a well-known politician and had bananas thrown at her at a public meeting.
    POLITICS
    Many white Italians view the Afro-Italian community and other immigrants as cheap labour or petty criminals - partly because many work as domestic help and farm labourers or sell counterfeit goods in the streets of big cities.
    Moreover, children born to immigrants do not automatically receive citizenship even if they are born on Italian soil, attend Italian schools and spend their whole lives in Italy. They must wait until they turn 18 to apply.
    Though Italy was a colonial power in Africa in the 19th and 20th centuries and migrants have come to Italy for decades, the country has mainly served as a transit route for the rest of Europe and so remains an overwhelmingly white country.
    Over the past two decades, another factor has thwarted attempts to develop a comprehensive and inclusive immigration policy: the anti-immigration Northern League, once a key ally of Silvio Berlusconi's former coalition governments.
    Backed up by TV images of overcrowded boats being rescued off Italian shores, Northern League politicians portray migrants as invaders coming to steal jobs - rhetoric that neglects Italy's history as a country of immigrants to North and South America in the 19th and 20th centuries.
    It was high-ranking Northern League member Roberto Calderoli who likened to Kyenge to an orangutan this year.
    Members of the neo-fascist Forza Nuova, or New Force, party were suspected by police of throwing bananas at her during a public round table on immigration. It denied responsibility.
    The party also left mannequins covered in fake blood outside a Rome administrative office, urging her to resign because "immigration is the genocide of peoples".
    Kyenge seems to have taken it all in her stride, never losing her calm in public and sticking with her goal of making it easier for immigrants' children to gain citizenship.
    Only last month did the 49-year-old she reveal that she too had been a "badante", or house servant, for six years to pay her way through university, saying it had been one of the most difficult times in her life.
    Born in the Democratic Republic of Congo to a tribal chief with 38 children and four wives, she ended up an eye surgeon until she became a lawmaker and minister earlier this year.
    "I'm not coloured, I'm black," she told Reuters in an interview in her office in central Rome, rejecting the phrase "di colore" or "coloured", which many think is the politically correct Italian term for blacks.
    "It's the proper term because it forces everyone to face the reality of a multi-ethnic Italy."
    "BOILED ELEPHANT KNEES"
    Italy's immigration policies are ill-equipped to deal with the thousands of immigrants who show up - with scant identification and on rickety boats - on its southern shores.
    Rules dating to 2009 and Berlusconi's then conservative government make entering without proper documentation a crime, requiring officials to report clandestine migrants.
    As a result, those who survive often treacherous journeys - at least 366 Ethiopian migrants drowned while crossing to Italy in October - often linger for months in makeshift immigration centres and then disappear within Italy or eleswhere in Europe.
    During the first 11 months of this year, 40,244 illegal migrants reached Italy by boat, almost four times as many as a year earlier, according to Save the Children.
    The number living in Italy is not known with any precision, but the OECD has estimated that, alongside the 5 million legal immigrants, there could be as many as 750,000 illegal ones.
    One of the community's oldest cultural initiatives is the "African October" festival inaugurated 11 years ago in the northern city of Parma and now celebrated in Rome and Milan, showcasing African artists, writers, musicians and filmmakers.
    "The meeting between Africa and Italy is very important," says festival founder Cleophas Adrien Dioma, who was born in Burkina Faso. "Culture is born out of such encounters."
    Komla-Ebri, who came to Italy in 1974, is a doctor in a hospital north of Milan and writes in his free time. This year his book "Imbarazzismi" - an Italian neologism merging the words "embarrassed" and "racism" - was printed by Edizioni SUI, a publisher owned by an Eritrean-born Italian.
    In the book, Komla-Ebri writes about when his white Italian wife took a walk in the park and a stranger complimented her for adopting two "African orphans", or the time her friends ask her what he eats, "no doubt with the chilling thought of a menu of smoked snake or boiled elephant knees".
    "My irony is a defence mechanism," he said.
    The anecdotes capture the often naive quality of racism in Italy, infamously exemplified by Berlusconi's 2008 remark - made in jest, he said - that the newly elected Barack Obama, was "young, handsome and suntanned".
    Yimer, 36, harvested grapes in the south and later handed out fliers to university students in Rome until he took a video production class offered to immigrants by a non-profit group.
    His fifth documentary film - released this month - is about three Senagalese men recovering from racist attacks.
    Entitled "Va Pensiero" (http://www.va-pensiero.org) after the chorus of an opera by Giuseppe Verdi about an immigrant's nostalgia for home, the film follows the men as they try to come to terms with the hate and violence they endured.
    The first man was stabbed and left for dead by a skinhead at a bus stop in Milan. Passersby ignored him for more than an hour. The other two were randomly shot by a radical right-wing thug who hunted down and murdered two other Senagalese men on the streets of Florence in 2011, and then committed suicide.
    At an early screening of the film for possible distributors, the reaction was that of having been "punched in the gut", according to one representative of the state-owned TV network, who suggested softening the tone.
    Yimer and his Italian partners on the film, who have founded an association to collect the testimony of immigrants called the "Archive of Migrant Memories", stood their ground.
    "I've experienced a lot of prejudice," he said, "and I see a worrying trend in Italy where racism is becoming more ideological."

    ሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ጻፉ

    December 22, 2013ክንፉ አሰፋ
    ፀሃይ አሳታሚ ድርጅት በታኅሣሥ 16, 2006 ዓ/ም (Dec. 25, 2013)  የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩትን የሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግደረስን ‘እኛና አብዮቱ’ የሚል መጽሃፍ  ለገበያ እንደሚያበቃ አስታወቀ። ሻምበል ፍቅረሥላሴ እንደ ደርግ አባልነታቸው በጋራ ያመኑበትን፣ የተማከሩትን፣ የወሰኑትን፣ የሰሩትን፣ የገጠማቸውንና በቅርብ በዓይን ምስክርነት ያዩትን ተንትነው በ‘እኛና አብዮቱ’ ያስነብቡናል። የራሳቸውን ዕይታ ያካፍሉናል።New book by Fkreselase Wegderes
    ልጅ ሆነን አንድ አባባል እሰማ ነበር።”አበላል እንደ ደርግ አባል። አለባበስ እንደ ፍቅረሥላሴ ወግደረስ!” – የሚል። በተለይ በኔ ትውልድ ያለን ሰዎች፣ ከዚህ ውጭ ስለኝህ ሰው የምናውቀው ብዙም ነገር አልነበረም። ግና እኝህ ሰው በልባቸው መክሊት ለአመታት የቋጠሩትን መረጃ ጀባ ሲሉን፤”… አጻጻፍም እንደ ፍቅረሥላሴ ወግደረስ” የሚያሰኝ ሆኖ አገኘሁት።
    ሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ለአስራ አምስት ዓመታት አብዮቱን ሲመሩ ቆይተው ወደ መጨረሻው ከሥልጣን በጡረታ ስም እንዲሰናበቱ ተደርገዋል። ደርግን በጣለው በወያኔ መንግሥትም ለ፳ ዓመታት ታስረው፣ የሞት ፍርድ የተበየነባቸውና በመጨረሻ ፍርዱ ወደ ዕድሜ ልክ ተዛውሮላቸው ከእሥር ቤት በአመክሮ የወጡ ግለሰብ ናቸው።
    ጸሃፊው በድራማ መልክ በመጽሃፋቸው ካሰፈሩዋቸው እውነታዎችና ግለ-ሂሶች ውስጥ አንዳንዶቹን ለአንባቢያን ማካፈሉ አይከፋም።  ደርጎች መፈንቅለ መንግስት አድርገው ሲያበቁ ቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዘንድ ቀርበው ከንጉሱ የገጠማቸውን አስገራሚ ምላሽ ሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግደረስ  በመጽሃፋቸው እንዲህ ሲሉ አስፍረዋል።
    የፖለቲካ እሥረኞች በሙሉ እንዲፊቱ የሚለው ጥያቄ እንደተነበበ ንጉሡ ጣልቃ ገብተውለመሆኑ የፖለቲካ እሥረኞቹ እነማን ናቸው?” የሚል ጥያቄ አቀረቡ።በእርግጥ የምናውቃቸው የፖለቲካ እሥረኞች ባይኖሩም ማንኛውም የፖለቲካ እሥረኛ እንዲፈታ ነው የምንጠይቀውአሉ ሻለቃ ተስፋዬ ገብረኪዳን። ንጉሡ ራሳቸውን ነቅነቅ አድርገው ጽሑፉን የሚያነበውን የደርግ አባል እየተመለከቱአልገባችሁም!” ብለው ዝም አሉ። በእርግጥም አልገባንም። ተማሪዎችና የተለየ ዓላማ የነበራቸው የተማሩ ሰዎች የሰነዘሩትን መፈክር ብቻ ነበር ይዘን ንጉሡ ፊት የቀረብነው። በፖለቲካ እሥረኝነት ስም በከፍተኛ ደረጃ ለጣሊያን ወራሪ መንግሥት በባንዳነት አድረው አገራችንን የወጉ፣ ለቅኝ ተገዥነትም የዳረጉትን እንደ ኃይለሥላሴ ጉግሳ ያሉ ወንጀለኞች የፖለቲካ እሥረኞች ተብለው ከግዞትና ከእሥር ቤት አስወጥተን እንደ ጀግና ራሳቸውን እንዲቆጥሩ አደረግናቸው።
    የነ ጄነራል ተፈሪ በንቲ ጉዳይን አስመልክቶ የሰፈረው ታሪክ ደግሞ እንዲህ ይነበባል።
    “በሊቀመንበርነት ስብሰባውን የሚመሩት ጄነራል ተፈሪየቋሚ ኮሚቴው’በዛሬው ቀን የሚወያይበትን ጉዳይ አስመልክቶ የመቶ አለቃ ዓለማየሁ የደርጉ ዋና ፀሐፊ ይገልጽልናል’ ብለው ስብሰባው መጀመሩን ካበሰሩ በኋላ ዓለማየሁ በአጀንዳው ላይ አጭር ገለጣ ማድረግ ሲጀምር ስልክ ተደወለ። ስልኩ /ኮሎኔል መንግሥቱ አጠገብ ስለነበር ወዲያው ቅጭል እንዳለ መነጋገሪያውን በማንሳት ሃሎ አሉ። ከሌላው ጫፍ ማን እንደደወለ አላወቀንም። በኋላ እንደታወቀው /ኮሎኔል ዳንኤል ነበር የደወለው። ምን እንደተነጋገሩ አልተሰማም። /ኮሎኔል መንግሥቱ ብቻእሺ እሺብለው ስልኩን ዘጉት። ስልኩን እንደዘጉይቅርታ ስልኩ የተደወለው ከጎንደር ነው። ጎንደር ውስጥ ችግር አለ። እናንተ ቀጥሉብለው ከጀርባቸው ባለው በር በኩል ውልቅ አሉ። በዚህን ጊዜ ዓለማየሁና ሞገስ ጥርጣሬ የገባቸው መሰለ።  ዓለማየሁ ንግግሩን አቋርጦ በመስኮት በኩል ውጭ ውጭዉን መመልከት ጀመረ። ዓይኖቹ አላርፍ አሉ። ግራና ቀኝ ይመለከታል። አጠገቡ ያሉትን ሰዎች ሁሉ በጥርጣሬ ተመለከተ። ሻምበል ሞገስም በር በሩን ይመለከታል። ከአሁን አሁን አንድ ችግር ይከሰታል የሚል ፍርሃት ያደረበት ይመስላል። ሁሉም የኢሕአፓ አባላትና ደጋፊዎች ፈርተዋል። እንደፈሩት አልቀረም /ኮሎኔል መንግሥቱ ከወጡ ሁለት ደቂቃ እንኳን አልሞላም ከበስተጀርባ ባለው ኮሪደር የወታደሮችን እርምጃ ሰማን። ወታደሮች ሲንቀሳቀሱ በፊት ለፊታችን ባሉት መስኮቶች በኩል ተመለከትን። በዚህን ጊዜ ፍስሐ ደስታተከብበናልአለ። ወዲያው ሁለቱም በሮች በኃይል ተበረገዱ። ሁላችንም ደነገጥን፣ ቀልባችን ተገፈፈ፣ እጢአችንም የወደቀ መሰለን። ድርቅ ብለን በተቀመጥንበት ቀረን።…
    ሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ሰለ ልጅ ሚካኤልን አስተዋይነት ሲያስታውሱ እንዲህ የሚል ግለሂስም ያስነብቡናል።
    እኛ በችኮላ ውሳኔ መስጠታችን፣ ሕዝቡን በደንብ አለማወቃችን፣ ሰፊ የሕዝብ አመራር ልምድ ማጣታችን፣ የአገርና የውጭውን ፖለቲካ ውስብሰባዊ ግንኙነት አለመገንዘባችን፣ የመንግሥትን አሠራር ደንብና ሥርዓት አለመረዳታችን፣ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ጥመርታዊ ግንኙነትን መመልከት አለመቻላችን፣ የተለያየ ገንቢም ሆነ አፍራሽ ተልዕኮ ያላቸው ኃይሎች ተጽዕኖ እንደሚያሳድሩብ ያለማጤናችን፣ በየዋህነትና በቅንነት ብቻ እንደምንሠራ በመገንዘባቸው ሊሆን ይችላል ልጅ ሚካኤል ከእኛ ጋር መቆየት የሚችሉት ለአጭር ጊዜ ብቻ እንደሚሆን የጠቆሙት…
    በወቅቱ ስለ ህዝቡ የእርስ በርስ መጨካከንና መወነጃጀል ባሰፈሩት ክፍል ውስጥ እንዲህ የሚል ታሪክ እናገኛለን።
    Former Ethiopian Official Fkreselasie Wegderes..የሥራ ዕድገት የተከለከለ፣ በሌብነትም ሆነ በስካር ወይም በሌላ ጥፋት የተቀጣ፣ በግል ጉዳይም ሆነ በመንግሥት ሥራ ከአለቃው ጋር የተጣላ፣ በአጋጣሚው ተጠቅሞ አዲስ ሹመት ወይንም ዕድገት ለማግኘት የሚፈልግ ሁሉ ጠቋሚ፣ ወንጃይ፣ ከሳሽ፣ ተበዳይ ነው።
    የተወሰነ ጥቅም ለማግኘት ወይም ሌላውን ለመጉዳት ብለውኢትዮጵያ ትቅደምን ይቃወማል፣ ከታሠሩት ባለሥልጣናት ወይም ሚኒስትሮች የቅርብ ዝምድና አለው። ስለሆነም ሥራ ይበድላል፣ ሠራተኛውን ያጉላላል፣ ውሳኔ አይሰጥምበማለት አለቆቻቸውን የሚከሱ፣ የሚወነጅሉ በርካታ ናቸው። ለደርግ አባላት ቤታቸው ድረስ በመሄድ በማስረጃ የተደገፈ ቢሆንም ባይሆንም ተቆርቋሪ በመምሰል የክስ ማመልከቻ የሚያቀርቡም ነበሩ። እንታሠራለን ብለው በፍርሃት የተደበቁ ባለሥልጣናትን የቅርብ ዘመዶቻቸው ወይም አሽከሮቻቸው ወይም ጎረቤቶቻቸው ደርግ ጽሕፈት ቤት ድረስ በመምጣት ያጋልጧቸው ነበር። የመሥሪያ ቤቶችን ሰነዶች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ወይም ሰነዱን እንዳለ ከፋይሉ አውጥተው በማቅረብበመንግሥት ንብረት፣ ሀብት ወይንም ገንዘብ ላይ አላግባብ ተወስኗልብለው ጥቆማና መረጃ የሚያቀርቡም ነበሩ። ሠራተኞች አሠሪዎቻቸውን ይከሳሉ፣ ይወነጅላሉ። ገበሬዎች ለዘመናት በደል አደረሱብን የሚሏቸውን የአካባቢ ባለሥልጣናት ይወነጅላሉ። ውንጀላው በርካታ ነው።
    አሽከሮች፣ ዘበኞች፣ ገረዶችመረጃ ይሰጣሉ፣ ይጠቁማሉ። የተደበቀ የጦር መሣሪያ፣ የተደበቀ ገንዘብ፣ ወደሌላ ቦታ የተወሰደ ወይም የሸሸ ሀብት እንዳለም የሚጠቁሙን እነሱ ናቸው። በአንድ ቦታ በርከት ያሉ ሰዎች ተሰብስበው ምሽት ከአሳላፉሲያድሙ ነበርብለው ከነስም ዝርዝራቸው መረጃውን ደርግ ጽሕፈት ቤት ድረስ ያመጣሉ።እኛ እስከዛሬ የበይ ተመልካች ነበርን ዛሬ ዕድሜ ለእናንተ እንጀራ ሊወጣልን ነው! ከእናንተ ጎን ተሰልፈን አቆርቋዦቹን እንታገላለን! በማንኛውም ጊዜ ትዕዛዝ ብትሰጡን ለመፈጸም ዝግጁ ነን!” እያሉ ታማኝነታቸውንና ተባባሪነታቸውን የሚገልጡም ብዙዎች ነበሩ። በጣም የሚያስደንቀው አባቶቻቸውን፣ ልጆቻቸውን፣ ወንድሞቻቸውን፣ እህቶቻቸውን፣ ባሎቻቸውን፣ ሚስቶቻቸውን በመክሰስ፣ በመወንጀል፣ በማጋለጥ፣ በመጠቆም ብሎም በማሳሰር ጉዳት ያደረሱ በርካቶች መሆናቸው ነው።
    እንግዲህ ስለ አዲሱ ‘እኛና አብዮቱ’ መጽሃፍ ይህንን ካልኩ ቀሪውን ለአንባቢ መተው ይበጃል። ሁሉም ሰው መጽሃፉን አንብቦ የራሱን ፍርድ ይስጥ።
    ህይወት በሩጫ ትመሰላለች። የተፈጥሮ ህግጋት ነውና የሰው ልጅ እስትንፋሱ እስኪቋረጥ ይሮጣል።  ከዚያም ሩጫውን ይጨርሳል። ሩጫውን ሳይጨርስ በልቡ ቋጥኝ የያዘውን እምቅ ቋጠሮ የሚተነፍስ ደግሞ እድለኛ ነው።  በአንጻሩ ደግሞ በአእምሮውየቋጠረውን የእውቀት ምስጢር ሳያካፍል የሚያልፍ ሁሉ ያሳዝናል። ያለውን የወረወረ ንፉግ አይደለምና መንቀፍም ካለብን የሚወረውረውን ሳይሆን የማይወረውረውን ነው። መተቸት ካለብነም ሃሳቡን እንጂ ግለሰቡን ባይሆን ይመረጣል። በሃሳብ ላይ መወያየትና መተሻሸት ደግሞ አዋቂነት ነው።
    በመጨረሻም የመጽሃፉ አርታኢ ኤልያስ ወንድሙ በመግቢያው ላይ ባሰፈረው መልእክት ጽሁፌን ልቋጭ።
    የተማረ፣ ያወቀና ያደገ ትውልድና ዜጋ ምልክቱ የተጻፈን ማንበቡ፣ ያነበበውን ማብላላቱና ካነበበው ውስጥ ስንዴውን ከእንክርዳዱ መለየቱ ሲሆን፤ እራሱም አስተውሎና አገናዝቦ መጻፉ ደግሞ መማሩን ብቻ ሳይሆን መመራመሩንና ማወቁን የሚያሳይ ታላቅ ተግባር ነው። ለዚህም ደግሞ ግላዊ ነጻነት ያስፈልገዋልና ጫንቃው ላይ ያሉትን ግላዊና ታሪካዊ ቀንበሮች የሰበረ ነጻ ሰው መሆን ይጠበቅበታል። ትምህርትና ዕውቀት አስተዋይነትንና ጥልቀትን ከራስ በላይ ለትውልድ አሳቢነትን የሚያመለክት ታላቅ ኃላፊነት ነው። ለዚህም እንደ ትናንቱ ‘የተማረ ይግደለን’ ሳይሆን፤ የተማረ ያስተምረን፣ ያስተዳድረን ብሎም ይምራን በምንልበት ዘመን ከምናነብበው ውስጥ ያልተስማማንበትን በጨዋነት የመቃወም፣ የፈቀድነውን እንደ ስሜታችን የመደገፍና ተሳሳተ የምንለውን ለእርማት መጠቆም ግላዊ መብታችን ነው።…
    * ፀሃይ አሳታሚ ድርጅት ከዚህ በፊት የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማርያምን፣ የቀድሞውን የህወሃት መሪ ዶ/ር አረጋዊ በርሄን፣ የቀድሞውን የኢህአፓን አመራር አባል የዶ/ር መላኩ ገኝን፣ የቀድሞው ሚንስትር  የአቶ ተካልኝ ገዳሙን መጽሃፍትና  ከስልሳ በላይ የሆኑ በኢትዮጵያ ታሪክና ጥናት ላይ ያተኮሩ መጽሃፍትን ማሳታሙ ይታወሳል። ‘እኛና አብዮቱ’ የሚለው ይህ አዲስ መጽሃፍ በwww.tsehaipublishers.com ድረገጽና በቀርቡ በየሱቁ አንደሚገኝ ከሎስ አንጀነሰ የደረሰን ዘገባ  አስታውቋል። ሁላችንም ገዘተን እናንብብ።
    መጽሃፉን አንብቤ እንደጨረስኩ በሂሳዊ ግምገማ እመለስበታለሁ።

    Saturday, December 21, 2013

    help free her husband

     | 

    Will you help free her husband? (Amnesty International UK)

    SerkalemEskinder Nega has been sentenced to 18 years in prison for telling the truth. Will you help us to secure his release and return him to his family?
    As a Facebook fan we know free speech is important to you. By making a donation today you will support our campaign to get Eskinder home to his family and his vital work as a journalist.
    When the Ethiopian government used anti-terror laws to silence its critics, Eskinder spoke out in protest. As a result he was arrested for the eighth time and sentenced to 18 years in prison.
    Despite the lies and the pain of separation from his wife and son, Eskinder’s hope for the future of Ethiopia and its people is as strong as ever. In a letter smuggled out of prison he said:

    Freedom is partial to no race. Freedom has no religion. Freedom favours no ethnicity. Freedom discriminates not between rich and poor countries. Inevitably, freedom will overwhelm Ethiopia.’

    What we are doing

    To help free Eskinder we are mobilising our worldwide network to take action in support of his release. Over 20,000 people in the UK have already joined the campaign by writing letters, sending cards or signing the global petition.
    We are also lobbying Prime Minister Hailemarian Desalegn directly, and focusing media attention on Eskinder’s case and the worsening crackdown on free speech and freedom of expression in Ethiopia.
    This is the same kind of campaigning that in 2010 helped secure the release of Eskinder’s friend, Birtukan Mideksa
    She was serving a life sentence when the Ethiopian government set her free thanks to pressure from Amnesty International.
    We know we can get Eskinder home. Help us do it!

    በመለስ ራዕይ ተቃዋሚን ዜሮ እናስገባለን!!!!!!!!!!

    በ ‹‹በመለስ ራዕይ ተቃዋሚን ዜሮ እናስገባለን›› የሚል ዘመቻ ተጀምሯል

    December 21/2013

     የአቶ መለስ ዜናዊን ራዕይ ለማስቀጠል ተቃዋሚዎችን ዜሮ እናስገባለን የሚል ቅስቀሳ በጎንደር የኢህአዴግ ካድሬዎች መጀመራቸውን ተከትሎ ተቃዋሚዎችን እንደሚደግፉ በሚገመቱና በጎንደር የአንድነት አባላት ላይ ማስፈራሪያ፣ውክቢያና ዛቻ እየተፈጸመ ነው፡፡ በመለስ ራዕይ ሰበብ ከገዢው ፓርቲ የተለየ አመለካከት በሚያራምዱ ዜጎች ላይ ቅስቀሳ መጀመሩና ይህንኑ ተከትሎም አደጋ እያንዣበባቸው እንደሚገኝ በጎንደር የሚገኙ የአንድነት አባላቶች አስታውቀዋል፡፡ ተቃዋሚዎችን ዜሮ ማስገባት የሚለው ዘመቻው ከተቻለ በፈቃደኝነት ተቃዋሚዎቹ ኢህአዴግን መቃወም እንዲያቆሙ ካልሆነ ግን ጫና በመፍጠር እንቅስቃሴያቸውን ማኮላሸት ላይ ያነጣጠረ እንደሆነ ታውቋል፡፡በ2002 ምርጫ 545 ወንበር ማግኘቱን ያወጀው ኢህአዴግ አውራ ፓርቲ ነኝ ማለቱን ተከትሎ ዳዴ ማለት የተሳነው የመድብለ ፓርቲ የፖለቲካ ስርዓት በከፋ ሁኔታ ውስጥ ይገኛል፡፡

    Wednesday, December 18, 2013

    WE NEED FREEDOM: Ethnic segregation and fascism of TPLF the woyanes...

    WE NEED FREEDOM: Ethnic segregation and fascism of TPLF the woyanes...: Ethnic segregation and fascism of TPLF the woyanes December 18, 2013 by Nathnael Abate Ethnic segregation idea was first sowed in th...

    Ethnic segregation and fascism of TPLF the woyanes

    Ethnic segregation and fascism of TPLF the woyanes

    December 18, 2013
    by Nathnael Abate
    Ethnic segregation idea was first sowed in the land of Ethiopia by fascist Italians. The country dividing and hate mongering ideology was defeated with the fascist Italians. Later on in 1991 this Ideology was re-introduced by TPLF the bandits of forest. The re-introduced language based segregation was been used by the regime past 23 years. The neo-fascist woyane successfully divided the country by language, culture and history. More over the hate mongering history lessons propaganda advanced to academic areas which teach completely false, clueless and evidence less lessons to the generation. This has created ethnic based racism aggression among the students, people and ethnics of Ethiopia.
    The well-known dictator regime of Ethiopia is the post-messenger and follower of fascist Italians. There are many similarities between the Tigrian liberation front and the invaders of 1936- 1941. The fascist dictator of Italy, during its occupation of Ethiopia, it partitioned the country in to six governorates. The governorates were as follow
    Governoratecapital
    AmharaGondar
    Tigre and EritreaAsmara
    Oromo-SidamaJimma
    Bale and HarariHarar
    ShoaAddis Ababa
    Somalia-OgdenMogadishu

    The Neo-fascist TPLF, Partitioned Ethiopia in to nine language based regions and two chartered cities. The regions are mainly based on the language and partially geographical regionalization. Language based includes Amhara,Ethiopia: EPRDF and Militarizing the Region Tigray , Oromia ,Somalia, Benshangoul goumuz and Afar regions. The remaining regions seem to be divided according to their geographical location. Gambella region has more than one language. Anuak, Nuer OPO denka and Mezhengir are the languages of the region. In south Ethiopia there are many ethnicity and languages. So the regionalizers gave them the name SNNP and compressed them in to one region. The regions further divided in to zones, woredas (districts) and kebeles.
    To identify the individual’s ethnicity, individuals are registered according to their region, language and ethnicity. Their identity card or any legal documents required to fulfill these standards. This documentation provides strong base for discrimination of individuals during employment and public benefits. For instance an individual from Amhara or Afar region cannot work in public offices in Oromia region or cannot be elected as a public officer. The employment opportunity, owning land and property rights of the individuals are limited to their regions. This method of discriminating citizens based on their ethnicity comes from non-Ethiopian origin.  The technique of limiting the right of individuals to their regions and ethnicity was first devised by the Apartheid leaders of South Africa
    During the apartheid segregation of races in South Africa, the ruling white party segregated and tried to eliminate blacks’ from areas where whites live and the parliament. Blacks were deprived South African citizenship and limited to their Ethnic based regions called Bantustans. Blacks were forced to live In the Bantustans and forcibly removed from their homes and property. South Africa’s black population was subjected to a massive program of forced relocation. This brings us to the implementation of Apartheid Bantustans in Ethiopia. The recent eviction of Amharic speaking Ethiopians from south Ethiopia and Benshoungoul gomouz is strategic Bantustan system applied on Amhara’s by TPLF. Ever since, the Ethiopian Bantustan system created, citizens deprived their right to employment, residence, access to common benefits and the associated things. In turn this resulted in a massive flow of young men power out of the country. The ethnic politics, hatred between ethnics, tribalism and chaos between ethnics are the results of Woyane Bantustan system.
    During the fascist Italian invasion Ethiopia was regionalized in to six governorates and in reign of TPLF the country is regionalized in to nine regions based on their ethnicity and languages. The chaos mongering regionalization of the country has created hatred between people, made a gap to misunderstand past political history of the country, reduced common sense, common value and caused underestimating unity in diversity.
    The TPLFs government main scheme to elongate its life span is destroying the national sense of Ethiopians and the feeling of being Ethiopian from the people. For this purpose ethnic politics based on language has become the target instrument. The national feeling of young generation has decreasing over half percent in compare to the past generation. Now days in the most part of the country the idea of being Ethiopian and Ethiopia considered as a Neftegna system followers, especially in Oromia, Somalia and Afar regions. Followers of ethicized politics often get their history education from the worst writers of history and ethnocentric politicians. They have a mission of making battle grounds between the ethnics of the country. I know the fact that there has always been ethnic marginalization, injustice and inequality in Ethiopia. But what happened in the past should not be used as an excuse to cause division and hatred now.
    The ruling regime intentionally reduced national feeling from the generation. The generation taught to not value their country but their ethnicity. The increased hatred stress among different ethnics has doubled many times in recent years that were never known before in the history of Ethiopia. The year 2012, conflict between Gharri and Borena ethnics in south Ethiopia caused over 20,000 people to flee. Several pastoral tribes in south Ethiopia get in to conflict every year. Tribal zone conflict of the Suri and Dizi and others were the fruits of the woyanes language based ethnic policy.
    The separation of people is not only in a social and cultural area but also it is further penetrated in to spiritual environments too. Since recent years depending on the church language many different churches were built. Often it’s observed that members of churches with the same religion but different church language quarrel and fight with each other because of their language differences.
    So far I have been comparing the ruling regime of Ethiopia with fascist Italians and racist apartheid government of South Africa. It’s obvious that woyane Government copied and implemented the policy of Apartheid and fascists. For these governments their policy was right and honored. The same is true for woyanes, their ethnic centered policy is holy and sanctified for them. The current segregation policy of woyane is daily fueled up to the people through media stating the segregation is for freedom, equality and justice which the people deprived in the former political systems. The repeated false propaganda of woyane brainwashed the people. The woyanes context of freedom, is sustaining its power and eradicating any opponent and Equality is dividing the country in to tribes and creating hatred among these ethnicities.
    To continue divide and rule strategy, TPLF every year celebrates “ye bihereseboch qen”. Millions of dollars spent on the occasion and the main goal of the celebration is not to promote the unity in diversity or increase our bond but it’s aimed to pleasure the junta leaders. It’s illogical for woyane to celebrate the nations and nationalities day and make segregation among the people. Also it makes no sense since tens of thousands of our people killed and left on the land of Arab’s but back home the TPLF having party for diversities. Which comes first, saving lives of the abandoned citizens or having fake diversity party?
    The confused government of Ethiopia with self-contradicting policy kept on ethnic apartheid leading system. Consequently, I cannot see unified peaceful country as long as TPLF exists. If the situation is left to continue in this manner, there is no doubt that soon or later civil war would occur or Ethiopians would be abandoned and become stateless people. To combat the woyane from act of country destruction, all Ethiopians should become patriots like their forefather who defeated fascists and turned them in to ashes.  As the South African blacks struggle was not a question of political power, our struggle is not an interest of political supremacy but it is a fight for survival of our country, keeping it or losing it forever. Our forefathers did not fight fascist for the sake of political power but it was a question of existence, sovereignty, keeping our land or losing it forever. That was the spirit which gave power to our forefathers and black South Africans to defeat their enemies. Our invincible Ethiopiansim power should come out of us. Our arms should be heavy up on woyane. There should be no more suppression, killing and segregation. We should stand together to build our country’s unity in diversity.
    Writer could be reached by nathanialoret@gmail.com

    Tuesday, December 17, 2013

    Human Rights Breaches in Saudi Still Demand Attention

    Human Rights Breaches in Saudi Still Demand Attention


    saudihung

    all Africa:-Despite an attempt of sorts by the Saudi government to explain the atrocities, no extensive report has yet been conductedA month after efforts to rehabilitate returnees from Saudi Arabia began, the Ethiopian government expressed its commitment to helping to bring perpetrators of violations against illegal migrant workers in some countries to justice.Saudi Arabia began forcing foreign nationals that described as “illegal
    immigrants” to leave their country following the deadline for amnesty,
    which expired on November 4, 2013. The intention behind this drive was to reduce the 12pc unemployment rate among its own citizens.
    Close to 38,000 Ethiopians live legally in Saudi – registered with Ethiopian consulates in Jeddah and Riyadh – from a total number of 160,000 Ethiopian women who went to work there over the 12 months, through to July 7, 2013. This is more than 10 times the annual figure a year earlier, according to the Ethiopian government. Tens of thousands more migrated illegally, according to the United Nations (UN), primarily by crossing over from Yemen.
    So much anger and protest was provoked among Ethiopians across the globe, after video footage and pictures claiming to show violence against Ethiopians during the crackdown were posted on various websites, such as Twitter, Facebook and YouTube.
    “It is high time that perpetrators of such outrageous violations are held accountable,” Minelik Alemu – Ethiopia’s In Geneva, warned, while addressing the 103rd session of the International Organisation for Migration (IOM) Council, held at Geneva between November 26-29, 2013.
    The Ambassador, who was speaking on the occasion of his election as first vice chairperson of the Council, called upon countries of origin, transit and destination to work aggressively on the prevention of abuses. He also extended his call to the IOM and relevant organs of the UN to ensure that the safety and dignity of migrants is maintained.
    Although vehement in his condemnation of human rights abuses against migrant workers, the Ambassador, nevertheless, did not mention any country by name.
    The ambassador may have been reffering to Saudi Arabia, given the human rights violations against Ethiopians’ recently.

    አና ጐሜዝ ስለተቃዋሚዎች የተሻለ የአቋም ለውጥ አላደረገችም”ዶ/ር መረራ ጉዲና

    “አና ጐሜዝ ስለተቃዋሚዎች የተሻለ የአቋም ለውጥ አላደረገችም”ዶ/ር መረራ ጉዲና


    Merera-Gudina
    ከአውሮፓ ህብረት የፓርላማ አባላት ተወካዮች ጋር ከተገናኙትና ውይይት ካደረጉት መካከል ዶ/ር መረራ ጉዲና አንዱ ናቸው፡፡ ዶ/ር መረራ ጉዲና በወቅቱ ስለነበረው ሁኔታ ከሎሚ አዘጋጅ ቶማስ አያሌው ጋ ያደረጉት ቆይታ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ሎሚ፡- ከአውሮፓ ህብረት ተወካዮች ጋር መገናኘታችሁና ውይይት ማድረገችሁ ይታወሳል፡፡ በወቅቱ የነበረውን አጠቃላይ ሁኔታ ቢገልፁልን;ይታወሳል፡፡ በወቅቱ የነበረውን አጠቃላይ ሁኔታ ቢገልፁልን; ዶ/ር መረራ፡- ጀአጠቃላይ ስለኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ምህዳር፣ ከ1997 ዓ.ም. ምርጫ በኋላ የፖለቲካ ምህዳሩ አደገኛ በሆነ መንገድ እየጠበበ መምጣቱን፣ ነገሮች ወደኋላ መጓዛቸውን፣ መሠረታዊ የመንግስት ተቋማት የአንድ ፓርቲ ጉዳይ አስፈፃሚ መሆናቸውን፣ ፓርላማው፣ ምርጫ ቦርዱ፣ ሚዲያውም ሙሉ በሙሉ በሚባልበት መልኩ በአንድ ፓርቲ ስር መሆናቸውን ገልጸናል፡፡ሠላማዊ ሰልፎችን፣ ሕዝባዊ ስብሰባዎችን ማካሄድ ችግር እንደፈጠረብን፣ በሀገሪቱ ውስጥ ለመንቀሣቀስ ችግር እንደገጠመን በስፋት አስረድተናል፡፡ ስለእረኞች ጉዳይ በስፋት አንስተናል፡፡ ሉዊ ሚሼል የሚባለው የእርዳታ ሰጪ ኃላፊውና አንድ ሌላ ሰው እስረኞችን ገብተን እንድናይ ተፈቅዶልናል ሲሉ ገልፀውልናል፡፡ ፓርላማ ውስጥ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች አንድ ተወካይ ብቻ መኖሩን ይገልፁ ነበር፡፡ ከ97 ምርጫ የተዘረፈው ተዘርፎ የተረፈው 170 መቀመጫ ነበረን፡፡ ይሄን በማነፃፀር ተገልፆላቸዋል፡፡ አጠቃላይ እንግዲህ ኢህአዴግ ዴሞክራሲያዊ ተቋማትም ሆነ ስርዓትን ለመገንባት ሀሣብ እንደሌለው ለማስረዳት ሞክረናል፡፡ ሎሚ፡- እናንተን ያናገሩት የአውሮፓ ህብረት ተወካዮች ምን ዓይነት አቋም ነበራቸው; ዶ/ር መረራ፡- በአጠቃላይ እኛን ለመስማት ነበር የጠሩን፡፡ እንዲያውም እኔን ጨምሮ አጥብቀን ያነሣነው ሀሳብ፣ ገንዘብ ስትሰጡ ስለ ሰብአዊ መብቶችና ሌሎች ጉዳዮች አታነሱም የሚል ነበር፡፡ ለእሱ ጥያቄ አንዱ የአውሮፓ ፓርላማ አባል እዚህ አዲስ አበባ ያለውን ተወካይ ጠየቀው፡፡ አንዷ የአውሮፓ ሕብረቱ ምክትል ተወካይ እሷም ከዚህ በኋላ አንዳንድ ነገሮችን እናደርጋለን ለማለት ሞክራ ነበር፡፡ እኛ ግን ከ1997 ዓ.ም. ምርጫ ወዲህ ትላልቅ የሚባሉት የአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ፈረንሣይ ኤምባሲ ዲፕሎማቶች ተቃዋሚዎችን ሲሸሹ እንደነበር አስረድተናል፡፡ እኛ የምንለውን ነገር ነበር እነሱ በጥሞና ሲያዳምጡ የነበሩት፡፡ ሎሚ፡- ተቃዋሚዎች ምን ዓይነት እንቅስቃሴ እያደረጋችሁ ነው የሚል ሀሳብ አላነሱላችሁም; ዶ/ር መረራ፡- ጠይቀውናል፤ ምን እየሰራችሁ ነው? ምህዳሩ እንዴት ነው? እንዴት እየሰራችሁ ነው? ብለው ጠይቀውናል፤ መልሰንላቸዋል፡፡ ሎሚ፡- ምላሻችሁ ምን ነበር; ዶ/ር መረራ፡- ተቃዋሚዎች መስራት የምንችለውን እየሞከርን ነው ያለነው፡፡ የተቃዋሚ ህብረትም እንደ መድረክ ዓይነቱ ምን እየሞከረ እንደሆነ አስረድተናል፡፡ እነሱ የሚጠይቁን “ለምን አንድ አልሆናችሁም” ስለሆነ አንድ ለመሆን እየተሞከረ እንዳለ ለማስረዳት ሞክረናል፡፡ ሎሚ፡- የዛሬ ዘጠኝ አመት ወ/ሮ አና ጐሜዝን በደንብ ያውቋቸዋል፡፡ ከዘጠኝ አመት በኋላ እንደመገናኘታችሁ መጠን ምን አዲስ ነገር ተመልከታችሁ? ወ/ሮ አና ጐሜዝ በኢትዮጵያ ጉዳይ ያላቸው አቋም ምን ይመስላል; ዶ/ር መረራ፡- አና ጐሜዝ ከእኛ ተቃዋሚዎች የተሻለ የአቋም ለውጥ አላደረገችም፡፡ የዛን ጊዜም ምርጫ እንደተጭበረበረ ለማስረዳት ሞክራለች፡፡ አሁንም ቢሆን ተቃዋሚዎች ችግር ላይ እንደሆኑ የፖለቲካ ምህዳሩ እየጠበበ እንደሄደ ከሞላ ጐደል አስረድታለች፤ አዲስ አቋም ግን አላሣየችም፡፡ ድሮ የገፋችበትን አቋም አጠናክራ በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ለመፍጠር የፖለቲካ ምህዳር መስፋት በዋናነት አስፈላጊ መሆኑን፣ በዚህ አቅጣጫ የአውሮፓ መንግስታትም መስራት እንዳለባቸው ገልፃለች፡፡ በ1997 ዓ.ም. ከነበራት አቋሟ የተለየ ለውጥ አላሣየችም፡፡ ሎሚ፡- ወ/ሮ አና ጐሜዝ “ጠ/ሚ መለስ ቢኖሩ ኖሮ ወደዚህ ሀገር አልገባም ነበር፡፡ ከዛም ባለፈ የጠ/ሚ መለስ አለመኖር ለውጥ ይፈጥራል” ብለው ተናግረዋል; ዶ/ር መረራ፡- ይሄንንም አንስተዋል፤ ለምሣሌ፡- ጠ/ሚ መለስ ቢኖር ወደዚህ አልመጣም ነበር፤ እናንተስ ጋ ምን ለውጥ አለ? ብለው ጠይቀውናል፡፡ እኛ ጋ ለውጥ ካለ ወደፊት ሣይሆን ወደኋላ የመሔድ ለውጥ ነው፡፡ የምርጫ ጉዳይ የፖለቲካ ምህዳር ጉዳይ፣ የመንግስት ተቋማት ጉዳይ፣ የሚዲያ ጉዳይ…ምንም ለውጥ የታየባቸው መስኮች እናዳልሆኑ አስረድተናል፡፡ ምንም የፖሊሲ ለውጥ እንዳላየን ለማስረዳት ሞክረናል፡፡ ሎሚ፡- እናንተን ካናገሩ በኋላ የመንግስት ባለስልጣናትን አናግረዋል; ዶ/ር መረራ፡- ይመስለኛል፡፡ ፈቃድም ስላገኙ፣ ከዛ በኋላም መልሰው ሊያናግሩ ይችላሉ፡፡ ያናገሩም ይመስለኛል፡፡ ለምሣሌ እስር ቤት (ቃሊቲን) ለማየት ፈቃድ ያገኙት ከዛ በፊት ነው፡፡ ሁለት የእኛ አመራሮች ፈቃድ አግኝተዋል ነው ያሉት፡፡ ከዛ በፊት እና በኋላ ማንን እንዳናገሩ አናውቅም፡፡ ግን የተወሰኑትን የመንግስት ባለስልጣናት ማናገራቸውን ከንግግራቸው መገመት ይቻላል፡፡ ሎሚ፡- ካደረጋችሁት ውይይት አንፃር ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች የሚጠይቁት ጥያቄ ሊኖር ይችላል፡፡ ከዚህ አንፃር መፍትሄ ሊያገኙ ይችላሉ; ዶ/ር መረራ፡- ይሔ በሁለት ዓይነት መልኩ የሚታይ ነው፡፡ እኛም የቤት ስራዎቻችንን መስራት የግድ ነው፡፡ የጋራ የፖለቲካ አጀንዳን በሰከነ መንገድ መግፋት፣ የተቃዋሚዎችን አቅም የመገንባቱ እነዚህ፣እነዚህን የቤት ስራዎች ካልሰራን ፈረንጆች ራሣቸው የረዷቸውን ሰዎች ነው የሚረዱት፡፡ እራሣችንን ካልረዳን እግዚአብሔር ይረዳናል፡፡ ፈረንጅ ይረዳናል ብለን መጠበቁ አያዋጣም፡፡ የቤት ስራዎቻችንን ለመስራት እንሞክራለን፤ እናንተም የቤት ስራዎቻችሁን ስሩ ነው ያልኩት፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ላይ ተገቢ ዲፕሎማሲያዊ ጫና አድርጉ፡፡ ገንዘቡን (ቼኩን) ስትሰጡ ዝም ብላችሁ ሣይሆን ይሄ ገንዘብ የት እየደረሰ መጠየቅ አለባችሁ፡፡ ለሕዝቡስ እየደረሰ ነው ወይ ብቻም ሣይሆን ከዛም አልፋችሁ፣ ስለእስረኞች ጉዳይ፣ ስለሰብዓዊ መብት ረገጣ ጉዳይ፣ ስለፖለቲካ መድሎ ጉዳይ፣ ነፃ ፍትሐዊ ምርጫ፣ ስለሚዲያ ጉዳይ ጠይቁ የሚሉ ነገሮችን አንስቻለሁ፡፡ እኛም የራሣችንን የቤት ስራ መስራት አለብን፡፡ እናንተም ደግሞ የቤት ስራዎቻችሁን መስራት አለባችሁ፤ ዝም ብላችሁ ብቻ ቼክ መፃፍ አይደለም የሚለውን በአጭሩ ቅልብጭ ባለ ቋንቋ ለመናገር ሞክረናል፡፡ ሎሚ፡- ወ/ሮ አና ጐሜዝ ስለ ጠ/ሚ መለስ የነገሯችሁን ለኢህአዴግ ባለስልጣናት የገለፁላቸው ይመስልዎታል; ዶ/ር መረራ፡- እርግጠኛ አይደለንም፡፡ ከአፈ-ጉባኤ አባዱላ ጋር የተነሣችሁን ፎቶ ሪፖርተር የተባለ የኢህአዴግን ልብ እያየ የሚፅፍ ጋዜጣ ላይ አይቻለሁ፡፡ ምን እንደተባባሉ አላውቅም፡፡ ምን እንደተባባሉ እነሱ ነው የሚያውቁት፡፡ አልጠየቅንምም፡፡ እንደአስፈላጊ ነገርም አላየሁትም፡፡ ሎሚ፡- ከእናንተ ጋር ውይይት ያደረገው የአውሮፓ ፓርላማ ቡድን ለኢትዮጵያ መንግስት/ኢህአዴግ ያለው ዕይታ ምን ዓይነት ነው; ዶ/ር መረራ፡- አውሮፓ ህብረትም ሆነ አሜሪካኖች ተቃዋሚዎች የኢህአዴግን መንግስት ከስልጣን ሊያወርዱ ይችላል ብለው ማመን አለባቸው፡፡ በዚህ ላይ እርግጠኛ አይደለሁም፡፡ ከነሱም ሆነ ከእነሱ ምሁራን ጋር ስንወያይ የተቃዋሚውን መከፋፈል ደጋግመው ያነሱታል፡፡ ያ በተዘዋዋሪም ሆነ በቀጥታ እናንተ ኢህአዴግን አንቃችሁ ከስልጣን ለማውረድ መዘጋጀት አለባችሁ የሚል ነው፡፡ ስለዚህ የእነሱን ወዳጅነትና ድጋፍ የምንሻውን ያክል የእሣራችን የቤት ስራዎች የመስራት ግዴታ አለብን፡፡ በእኔ በኩል በተገቢው መንገድና ደረጃ እየሰራን አይደለም የሚል አቋም አለኝ፡፡ ላለፉት 20 አመታት የኢህአዴግ ተቃዋሚዎች በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የሚገኙ የቤት ስራዎችን መስራት አልቻሉም፡፡ የኢትዮጵያ ፖለቲካን ወደፊት የመሄድና ያለመሄድ የሚወሰነው እሱ ነው፡፡ የጋራ አጀንዳ ቀርፀን፣ ይህንን የጋራ አጀንዳ ገንብተን፣ አቅም በፈቀደ መንገድ የኢትዮጵያ ሕዝቦችን ይዘን ወደፊት መግፋት አለብን፡፡